Reach4Life ኣማርኛ
Introductions Reach4Life ኣማርኛ
Reach4Life facilita el cambio al acercar a los jóvenes a Cristo.
የሕይወትን ፍለጋ ቡድን አራቱን ጉዞዎች፣ ማለትም ማመን፣ ማደግ፣ መኖርናመለወጥ የተሰኙትን ጉዞዎች በጋራ ለመጓዝ የወሰኑ ወጣቶች የሚመሠርቱት
ቡድን ነው። በራሳችሁ እነዚህን አራት ጉዞዎች መጓዝ ግሩም ነው፤ ነገር ግን
ሌሎች አብረዋችሁ ይህንን ጉዞ ለማድረግ ፍቃደኞች ከሆኑ ሰዎች ጋር ይህንን
ጉዞ ማድረግ የበለጠ ደስ የሚልና ሕይወትን የሚለውጥ ነው። 40
ሳምንታት የሚቆይ ነው። አንዳንድ የእረፍት ሳምንታትን ከጨመራችሁበት
ደግሞ ሁሉንም ነገር ለማጠናቀቅ አንድ ዓመት ይፈጃል። ጉዞውን ስትጨርሱ
በእምነታችሁ ይበልጥ ጠንካሮች፣ በሕይወታችሁ እያደጋችሁ ያላችሁና ቀስ
በቀስ በየጊዜው ይበልጥ ክርስቶስን የምትመስሉ ትሆናላችሁ። ለሕይወት
ዘመናችሁ ጓደኛ የሚሆኑ ሰዎችም ታገኙበት ይሆናል። የራሳችሁን ቡድን
ለመጀመርም ትወስኑ ይሆናል! ይህንን የእሳት ብልጭታ ንኩትና እግዚአብሔር
ልባችሁን በራሱ ልብ እንዲያቀጣጥለው ፍቀዱለት! ይህንን የፍቅር አብዮት
ተቀላቀሉት!
La Biblia Reach4Life (amárico) facilita el cambio al acercar a los jóvenes a Cristo, discipulándolos y enseñándoles habilidades bíblicas para la vida, abordando problemas específicos de adolescentes y jóvenes adultos de 12 a 25 años. El devocional se centra en los cuatro caminos: cómo ser salvo, crecer en Cristo, cómo afrontar los desafíos y cómo ser un agente de cambio. Además, el programa Reach4Life implementa un método eficaz de enseñanza y discipulado llamado educación entre pares. La influencia de los pares puede ser un factor tan importante en la toma de decisiones de un joven, que cuando son transformados por la Palabra de Dios y deciden liderar a sus compañeros, vemos constantemente mejoras significativas en su comportamiento y decisiones de vida.
