Reach4Life ኣማርኛ
Introductions Reach4Life ኣማርኛ
Reach4Life 通过引导年轻人信仰基督来促进改变。
የሕይወትን ፍለጋ ቡድን አራቱን ጉዞዎች፣ ማለትም ማመን፣ ማደግ፣ መኖርናመለወጥ የተሰኙትን ጉዞዎች በጋራ ለመጓዝ የወሰኑ ወጣቶች የሚመሠርቱት
ቡድን ነው። በራሳችሁ እነዚህን አራት ጉዞዎች መጓዝ ግሩም ነው፤ ነገር ግን
ሌሎች አብረዋችሁ ይህንን ጉዞ ለማድረግ ፍቃደኞች ከሆኑ ሰዎች ጋር ይህንን
ጉዞ ማድረግ የበለጠ ደስ የሚልና ሕይወትን የሚለውጥ ነው። ቡድኑ ለ 40
ሳምንታት የሚቆይ ነው። አንዳንድ የእረፍት ሳምንታትን ከጨመራችሁበት
ደግሞ ሁሉንም ነገር ለማጠናቀቅ አንድ ዓመት ይፈጃል። ጉዞውን ስትጨርሱ
በእምነታችሁ ይበልጥ ጠንካሮች፣ በሕይወታችሁ እያደጋችሁ ያላችሁና ቀስ
በቀስ በየጊዜው ይበልጥ ክርስቶስን የምትመስሉ ትሆናላችሁ። ለሕይወት
ዘመናችሁ ጓደኛ የሚሆኑ ሰዎችም ታገኙበት ይሆናል። የራሳችሁንቡድን
ለመጀመርምትወስኑይሆናል! ይህንን የእሳት ብልጭታ ንኩትና እግዚአብሔር
ልባችሁንበራሱልብእንዲያቀጣጥለውፍቀዱለት! ይህንን የፍቅር አብዮት
ተቀላቀሉት!
Reach4Life 圣经(阿姆哈拉语)通过带领年轻人归向基督、训练他们,并教导他们基于圣经的生活技能,解决12至25岁青少年和青年人特有的问题,从而促进改变。灵修课程聚焦于四个旅程:如何得救、在基督里成长、如何面对挑战以及如何成为改变的推动者。此外,Reach4Life 项目还实施一种名为同伴教育的有效教导和门徒训练方法。同伴的影响在年轻人的决策过程中起着至关重要的作用,当年轻人被神的话语改变,并选择带领同伴时,我们持续看到他们在行为和人生选择上显著的进步。
